በአዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23/2015፣ NBC ETHIOPIA- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ አቧሬ አካባቢ በክረምቱ ወቅት የታደሱ ቤቶችን ለአቅመ ደካሞች እና ለአረጋውያን ዛሬ ጠዋት አስረክበዋል።



በዚህ ዓመት ግንቦት ወር መጀመሪያ ላይ የ2015 ዓመታዊ የቤት እድሳት መርሐ ግብርን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ማስጀመራቸው ይታወሳል።
በአጭር ጊዜ ውስጥ በፍጥነት እና በጥራት የተገነባው ሕንጻ ሱቆችንም አካቷል።
YouTube – https://www.youtube.com/@NBCETHIOPIA
TikTok – https://www.tiktok.com/@nbcethiopia
Facebook- https://www.facebook.com/ethiopiannbc/